መቐለ ዩኒቨርሲቲ Data Center SLA Renewal with the OEM IP Device Expansion and Configuration Optimization በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፤

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፤

መለያ

የጨረታው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

Data Center SLA Renewal with the OEM.IP Device Expansion and Configuration Optimization

200,000.00

 በባንክ የተመሰከረለት (CPO) ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ።

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና

 ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤትመውሰድ ይችላል።

6. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ

 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንየመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4:00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው 

በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይሰዓት ይከፈታል።

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ(CPO) 

አይመለስለትም።

9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ  ማብራሪያ

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር

C21-201

ስ.ቁ. 0344 414784/0914727448፣ /ፖ.ሳ.ቁ 231

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo