መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ የተለያዩ ከዚህ በታች የተጠቀሱት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዝሩትን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎችን እንድትሳተፉ ኩባንያውን በኣክብሮት ይጋብዛል።

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች በዘርፉ  የ2011 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድያላቸዉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር  ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ  የጨረታ ዝርዝር ሰነድ ከ13/08/2019 ኣ.ኣ  ጀምሮ  እስከ  06/09/2019 ኣ.ኣ   በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ ወየም ኣዲስኣበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉሰድ ይችላሉ

2 ተጫራቾች: የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 13/08/2019 ኣ.ኣ  ጀምሮ  እስከ  06/09/2019 ኣ.ኣ ከሰዓት በሃላ 8፡00 ሰኣት ለ ዋና መስሪያ ቤት ለዚሁ በታዘጃገዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ  : ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው :: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ እንዲሁም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም።

  • - AC system as per the attached  ሲፒኦ ብር 5000 /ብር ኣምስት ሺ/
  • - Diesel generator with automatic 125 KVA  ሲፒኦ ብር 5000 /ብር ኣምስት ሺ/
  • - Ventilation system 3 blade fan  118 ሲፒኦ ብር 2000 /ብር ሁለት ሺ/
  • - Ventilation system 3 blade fan267 LPS  ሲፒኦ ብር 1000 /ብር ኣንድ ሺ/
  • - Ventilation system window mounted  194 LPS  ሲፒኦ ብር 2000 /ብር ሁለት ሺ/

4 ጨረታዉ 06/09/2019  ከ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛውከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ከሆነ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል።

5 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) ጨምሮ መሆኑና ወይም አለመሆኑን መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል።

6 ተጫራቶች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት፣የመጫኛና መውረጃ ያካተተ መሆን ኣለበት፤ ኣሸናፊ ተጫራች ጨረታውን ኣሸናፊው የግዢ ማዠዣ ሰነድ ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ ከ 30 የስራ ቀናት ውስጥ እቃውን ወደ መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬት ስቶር ክፍል ማስገባት ኣለበት። ይህን ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ ኣማራጭ ይወስዳል።

7 ተጫራቾች የሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተው ዋጋ ማስገባት ኣይፈቀድም።

8ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም::

10 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ:

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር መቐለ +251 0344-40 68 03  ፋክስ  +251-114709636

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo