መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግል/ኩባንያ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ዕቃዎችበጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዝሩትን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎችን እንድትሳተፉ ኩባንያውን በኣክብሮት ይጋብዛል።

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

ተቁ

የዕቃ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

ያንዱ ዋጋ

ቦታ

መብራርያ

1

AC System as per the attached

Pieces

6

2

Diesel Generator with automatic transfer switch (ATS) 125 KVA

Pieces

1

3

Ventilation system 3 blade fan (ceiling fan ) 118 LPS

Pieces

4

ለስቶር

4

Ventilation system 3 blade fan (ceiling fan ) 267 LPS

Pieces

2

ለካፊ ( cafe )

5

Ventilation system window Mounted  fan 194 LPS

Pieces

2

ለኩሽና ( Kitchen )

የጨረታው መስፈርት

1 ተጫራቾች በዘርፉ የ2011ዓ/ም የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው : የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ ቫት ማሳወቂያ ኦርጂናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ የጨረታው  ዝርዝር ሰነድ  ከ 13/8/2019 እ.አ.አ ጀምሮ እስከ 6/09/2019 እ.ኤ.አ በስራ ሰኣት ከመቐለ ወይም ኣ/ኣበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት መውሰድ ይችላሉ።

2 ተጫራቾች የጨረታው ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ 13/8/2019 እ.አ.አ ጀምሮ እ.አ.አ ጀምሮ እስከ 6/09/2019  እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ 8:00 ሰዓት ጀምሮ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት ወይም ኣዲስ ኣበባ ሳሪስ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚህ ተብሎ በታዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።ከሰኣቱ በኃላ ከቀኑ ልክ 8፡00 ሰኣት ካለፈ የሚመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው :: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ እንዲሁም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም። በባንክ ክፍያ ማዛዣ ስፒኦ ለ  

ተቁ

የዕቃ ዓይነት

ስፒኦ

1

AC System as per the

5000 ብር

2

Diesel Generator with automatic transfer switch (ATS) 125 KVA

50,000ብር

3

Ventilation system 3 blade fan (ceiling fan ) 118 LPS

2000ብር

4

Ventilation system 3 blade fan (ceiling fan ) 267 LPS

1000 ብር

5

Ventilation system window Mounted  fan 194 LPS

2000  ብር

4 ጨረታዉ 6/09/2019 እ.አ.ኣ ከሰኣት በ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በ 09/09/2019 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ 8:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ከሆነ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል።

5 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) ጨምሮ መሆኑና ወይም አለመሆኑን መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል።

6 ኣሸናፊ ተጫራቾች ጨረታውን ማሸነፋቸው ከተነገራቸው ቀን ጀምሮ 05 ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ አገልግሎት የጠቅላላ  አገልግሎት ዋጋ 10%  ማስከበሪያ የባንክ ዋስትና ( Unconditional bank guarantee) ወይም ሲፒኦ በማሰራት ከኩባንያው ጋር ውል መፈራረም ኣለባቸው። ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ ኣማራጭ ይወስዳል።

7 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ መጓጓዣ፣ የመጫኛና የመውረጃ ያካተተ መሆን ኣለበት። ኣሸናፊው ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ የግዥ ማዘዣ ሰነድ ከደረሳቸዉ ቀን ጀምሮ በ30 ቀናት ዉስጥ ማስረከብ ኣለባቸው።ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ ኣማራጭ ይወስዳል።

8 ተጫራቾች በሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተው ዋጋ ማስገባት ኣይፈቀድም።

9 ተጫራቾች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም::

10 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉት እቃ መቀለ ዋና መስሪያ ቤት ኣምጥተዉ ማስረከብ አለባቸዉ ክፍያ በተመለከተ ያቀረቡት እቃ በድርጅቱ  ጥራት ቁጥጥር ባለሙያ ተቀባይነት ካገኘ በሃላ በኣስር ቀናት ወስጥ የሚፈፀም ይሆናል

10 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ:

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር መቐለ +251 0344-406803/6225 ፋክስ 00251 344406225

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo