ለኢንስቲትዩቱ አገልግሎት የሚዉሉ የህንፃ መሳርያ ግዢ በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ለኢንስቲትዩቱ አገልግሎት የሚዉሉ የህንፃ መሳርያ ግዢ በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

1 በዘርፉ የታደሰ የዘመኑ ንግድ ፈቃድ ያለዉና ኮፒ ማቅረብ የሚችል

2 የ አቅራቢዎች ምዝገባ ያለዉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ እና ግብር ስለመክፈሉ የምስክር ወረቀት ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 የጨረታ ማስከበሪያ  5000 ብር በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዩጰያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ስም CPO ማስያዝ ይኖርበታል

4 ተጫራቾች ኢንስቲትዩቱ ባቀረበዉ ፎረም በድርጅታቸዉ ስም ቃለ መሃላ ፈርመዉ ማቅረብ ይኖርባችዋል

5 ጨረታዉ በሁለት ኢንቨሎፕ ታሽጎ የሚቀርብ ሲሆን ዋናዉና ቅጂ ሰነድ በድርጅቱ ስልጣን ባለዉ አካል ፊርማና ማህተም ሊኖረዉ ይገባል የንግድ ፈቃድ ኮፒ:ቃለማሃላ:የአቅራቢ ምዝገባ ምስክር ወረቀት: CPO ና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች በኦርጅናል ዶክመንት መግባት አለበት

6 ተጫራቾች በሚቀርቡት የመወዳዳሪያ ሃሳብ ስማቸዉን ፈርማቸወን አድራሻቸዉማ ስፈር አለባቸዉ

7 ጨረታዉ ለመግዛት የመሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ዉጭ እንደሚደረጉ ለወደፊቱም ጨረታ እንዳይሳተፉ ይደረጋል

8 ጨረታ ከተከፈተ በኃላተ ጫራቾች ባቀረቡት የመወዳዳሪያ ሓሳብ ላይ ለዉጥ ወይም ማሻሻይ ማድረግና ከጨረታ ራሳቸዉን ማግለል አይቻሉም

9 አሸናፊ ድርጅትቶች ያሸነፈዉፋት እቃ በራሳቸዉ ወጪና ትራንስፖርት እቃዎቹን ለኢትዩጰያ ኢንስቲትዩት መቐለ ማድረስ አለበት

10 ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ የማብራሪያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄ ከተወሰነዉ ጊዜ ገደብ በፊት በስልክ ቁጥር  0344 4128 01 መጠየቅይችላሉ

11 ተጫራቾች በጨረታ ኣፈፃፀም ሂደት ቅሬታ ካላቸዉ ኣቤቱታ የማቅረብ መብት ኣላቸዉ

12 ተጫራቾች በኢንስተቲትዩቱ የቀረበዉ ሳምፕል በኣካል በመቅረብ ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ማየት ኣለባቸዉ

13 ተመሳሳይ ዋጋ እና ስፐስፊኬሽን  ያቀረቡ ተጫራቾች እንደገና ዋጋ እንዲያቀርቡይደረጋል

 በሶስተኛ ተመሳሳይ ከሆኑ በእጣ ይለያሉ

14 ጨረታዉ በኣየረ የሚቆይበት ጊዜ ጥቅምት  15 02 2008 ዓ ም እስከ 29 02 2008 ዓ ም ሲሆን የጨረታዉ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን  በ 29 02 2008 ዓ ም ከጥዋቱ 3 30 ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ 4 00ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቀለ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስተቲትዮት መቀለ ቢሮ ቁጥር 304 ዋናዉ ግቢ ይከፈታል  ሆኖም ተጫራቾች  በራሳቸዉ ምርጫ ጨረታዉ በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኙ በመቅረታቸዉ የጨረታዉ መከፈት አይስተጋገልም

15 የጨረታ ሰነዱ ከንግድ ምክር ቤት ወይም ከኢንስትቲትዩቱ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ በ ነፃ መዉሰድ ይችላሉ

16 በግዥ ኣፈፃፀም መመርያ መሰረት ኢንስትቲትዩቱ ሊጨምር የሚችልበት መቶኛ 25%  ነዉ

17 በግዥ ኣፈፃፀም መመርያ መሰረት ኢንስትቲትዩቱ ብዛቱ ሊቀንስ የሚችልበት መቶኛ 25%  ነዉ

18 ኢንስትቲትዩቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo