በየኢትዩጽያ ምርጥ ዘር ድርጅት የትግራይ ምርጥ ዘር ማባጃና ማዘጋጃ ማዕከል መቐለ ያገለገሉ የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል ::

የኢትዮጽያ ምርጥ ዘር ድርጅት

ያገለገሉ   የተለያዩ  ንብረቶች
የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
በየኢትዩጽያ  ምርጥ  ዘር ድርጅት  የትግራይ  ምርጥ  ዘር  ማባጃና   ማዘጋጃ  ማዕከል    መቐለ  ያገለገሉ    የተለያዩ  ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል ::    በመሆንም  በጨረታ መሳተፍ  የሚፈልጉ  የንግድ  ፍቃድ  ያላቸዉ ግብር   ለሚከፈላቸዉ  ማስረጃ   ማቅረብ  የሚችሉ ተጫራቺች ዘወትር በሥራ  ሰዓት   በማእከሉ  ጸ/ቤት ከክልል  ትግራይ  ጤና   ቢሮ  ወይ   GTZ  የቁጠባ  ቤቶች   ዝቅ ብሎ  በሚገኘዉ   ጽ /ቤት  ይህ   ማስታወቂያ  ከወጣበት  ቀን  ጀምሮ  የማይመለስ  ብር  50.00    በመክፈል  የጨረታ  ሰነዱን  መግዛት  ይችላሉ::
ጨረታዉን  ሐምሌ  30 ቀን  2006 ዓ/ም  ከ ቀኑ  8:00 ሰዓት  ተዘግቶ  በዚሁ  ቀን  8:15  ሰዓት  በትግራይ ማእከል   ፅ/ ቤት ይከፈታል   ሰለዚሁ    ተሽያጭ    አፈጻጸም   በጨረታ   ሰነድ   በተገለፀዉ መሠረት  የሚፈ    መሆኑን  እይገለጽን  ተጫራቾች የጨረታ  ማከበሪያ ዋስትና  ቢድ ቦንድ   ጠቅላላ  የጨረታ  ዋጋዉን  በሲፒኦ  ማስያዝ  ይኖርባችዋል::
ተጫራቾች  ከላይ  የተገለፀዉ  መጠን  በሙሉ  ወይም  በክፋል መጫረት  ይችላሉ::
ድርጅቱ  የተሻለ  ዘዴ  ካገኘ  ጨረታዉን  በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ  ለተጨማሪ ማብራሪያ   በሚቀጥለዉ አድራሻ  መጠቀም  ይችላሉ::
                                    0344 41 37
                                              መቐለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo