መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ 
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ 
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ የሆነ 
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ 
  5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል 

ተ.ቁ 

የጨረታው ዓይነት 

ሎት 

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክጋራንት 

ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 

1

የኤሌክትሪክ እቃዎች 

ሎት -1

80,000.00 ብር 

2

የህንፃ መሣሪያ እቃዎች 

ሎት -2

80,000.00 ብር

3

የጽዳት እቃዎች 

ሎት -3

80,000.00 ብር

4

የአይሲቲ (ICT) እቃዎች 

ሎት -4

80,000.00 ብር

5

የጽህፈት መሣሪያ እቃዎች 

ሎት -5

80,000.00 ብር

6

የላብራቶሪ ሪኤጀንት እቃዎች 

ሎት -6

60,000.00 ብር

7

የህክምና ላብራቶሪ ጥገና አገልግሎት

ሎት -7

60,000.00 ብር

8

የህትመት ሥራ ውጤቶች እቃዎች 

ሎት -8

80,000.00 ብር

9

የፈርኒቸር እቃዎች 

ሎት -9

60,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡ 

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡ 

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ  ይከፈታል፡፡ በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

10.ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡ 

    መቐለ ዩኒቨርሲቲ  ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ዓይደር 

ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo