መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች እና የህንፃ ግንባታ ክትትል፣ ቁጥጥር፣ የኮንትራት አስተዳደር እና የማማከር አገልግሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

መቐለ ዩንቨርስቲ

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

ጤፍ

500,000.00

Lot 2

አትክልት እና ፍራፍሬ

300,000.00

Lot 3

ያለቀለት የተፈጨ ሽሮ፣ ዛላ በርበሬ እና ቅመማ ቅመም

100,000.00

Lot 4

የተለያዩ ሸቀጣሸቀጦች

50,000.00

Lot 5

የማገዶ እንጨት እና የከሰል አቅርቦት

20,000.00

Lot 6

የተሽከርካሪዎች ጥገና ስራ በውጭ

100,000.00

Lot 7

የተሽከርካሪ ጎማ ከነ ካላማደሪያው

50,000.00

በባንክ የተመሰከረለት (C P O ) ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ለዘሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣

6. ተጫራቾች ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓትተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል::16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀንበተመሳሳይ ሰዓትይከፈታል፣

8. በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማሰር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ (CPO) አይመለስለትም፤

9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ማብራሪያ

የግዢና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21201

ስ.ቁ- 0344 414784/0914727448፣ ፖ.ሳ.ቁ. 231 ዋና ግቢ መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo