ደደቢት ብድርና ቁጠባ አ/ማህበር ኮምፒተራይዝ የመዝገብ ኣያያዝ ዘዴ Document Management system/ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም

1. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበርያ ከጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ CPO ለድርጅቱ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል ፡፡

2. የጨረታ ማስከበርያ ከጠቕላላ ዋጋ ከ2% በታች ያስያዘ ከጨረታ ይሰረዛል

3. ተጫራቾች የጨረታ ደኩሜንት መቐለ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 እንዲሁም አዲስ አበባ በሚገኘው ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍ ብር 100 በመክፈል ከ 15/11/2011 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ሰአት መውሰድ ይቻላል፡፡

4. በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 6/12/2011 . ከቀኑ 3:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ ፡፡

5. ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 6/12/2011 . ከቀኑ 3:30 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል። ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪል ባይገኙም የተሟላ ዴኩሜንት ካለ ጨረታው በተገለፀው ሰኣት ይከፈታል ፡፡

6. የጨረታው አሸናፊ ጨረታው ውጤት እንደተገለፀ ከጠቅላላ ዋጋ 10% የስራ አፈፃፀም ማስከበርያ /performance bond/ ማስያዝ ይኖርበታል ፡፡

7 የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ በአምስት ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል ፡፡

8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨኔታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

9. ለበለጠ መረጃ መቐለ በሚገኘዉ ዋና ቢሮ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0342-40-00-14 በመደወል ማረጋገጥ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo