የ ትግራይ ልማት ማሕበር ጨርጨር መለስተኛ ሆስፒታል (ምዕራፍ አንድ ህንፃ ፕሮጀክት በሎት እንድ ፤ እንዲሁም ቀለ፣ዓፀፃና ዓዲ ወያነ ኣንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ደግሞ በሎት ሁለት ከፋፍሎ ለማሰራት ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

1. የሎት አንድ ደረጃቸው G/C Bር 3 ከዝያ በላይ የሆኑ እንዲህም ለሎት ሁለት G/C Bር 5 ከዝያ በላይ የሁኑ የ2011 ዓ.ም የኮንስትራክሽን ፍቃዳቸውና ይግድ ስራ ፈቃዳቸው ያሳደሱ፣ በኮንስትራክሽን ኣቅራቢነትና ሰርተፍኬት ያላቸው፣ የቫት ሰርተፍኬት፣ የቲን ሰርትፍኬትና የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን የሚቀርቡ፣ ቴክኒካል ዶክመንት ጋር ተያይዞ ካልቀረበ ከውድድር ውጭ ይሆናሉ፡፡

2. የጨረታው ማስከበርያ ዋስትና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች ለሎት አንድ 500,000.00 (አምስት መቶ ሺ ብር) እንዲሁም ለሎት ሁለት 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር) በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

3. ተጫራቾች ለሚሰሩት የህንፃ ፕሮጀክት ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሮ ለሎት አንድ በ730/ ሰባት መቶ ሰላሳ ተከታታይ ቀናትኣጠናቆ ማስረከብ የሚችሉ፣ እንዲሁም ለሎት ሁለት በ360/ ሶስተ መቶ ስልሳ ተከታታይ ቀናት ኣጠናቆ ማስረከብ የሚችሉ፣

4. የጨረታው ዶክመንት ከ01/11/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 26/11/2011 ዓ/ም ኣስፈላጊዉን ዶክመንት (በተራ ቁጥር ኣንድ ላይ የተዘረዘሩት) በመያዝ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ከትግራይ ልማት ማሕበር ዋና ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 435 መውሰድ ይችላሉ፣

5. የጨረታው ሰነድ በተጫራቾች መመርያ መሰረት ተሞልቶ ፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክመንቶች (Whole sections of SBD) ኦርጅናሉና ሁለት ፎቶ ኮፒዎች፣ ሲፒኦ ለየብቻቸው በፖስታ ታሽጎው በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ ተከተውና በላዩ ላይለ ሚጫረቱት ፕሮጀክት ስም በሚታይ ቀለም ፅፈው በሀሉም ዶክመንት (ኣጠቃላይ ላይ ተፈርሞበትና ህጋዊ የሆነ ማህተም ሰመምታት እስከ 26/11/2011 ዓ/ም ጧት 3:30 ሰዓት በትግራይ ልማት ማሕበር ዋናው ፅ/ቤት ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀ ውሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣ ተያይዞ ካልቀረበ ከውድድር ውጭ ይሆናሉ.

6. ከት.ል.ማ ህንፃ ፕሮጀክት ወስዶ ይህ የጨረታ ሰነድ ኣየር ላይ እስከዋለበት ቀን ድረስ ፊዚካል ኣፈፃፀሙ ከ70% በታች የሆነ ፕሮጀክት ያለው ተጫራች ጨረታ ዶክመንት መግዛትም ሆነ መወዳደር ኣይችልም፣

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት 26/11/2011 ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ስዓት በተጠቀሰው ቦታ ይከፈታል፣

8. ኣሰሪው ፅ/ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው ኣይገደድም፡፡

9 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር -034-440-68-40 መጠየቅ ይቻላል፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo