ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራው G+1 ህንፃ ግንባታ ኣገልግሎት የሚውሉ ኣልሙኒየም በርና መስኮት ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት እና ማስገጠም ይፈልጋል፡፡

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

1 የ2011ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤            2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 ኣቅማቸው የሚገልፅ /ፕሮፎርማንስ/ ዶክሜንት ማቅረብ የሚችል፤

4 አሸናፊው ተወዳዳሪ በሕጋዊ መንገድ ውል ማሰር የሚጠበቅበት ሲሆን ውል ካሰረበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት የስራውን መጀመር ይኖርበታል፡፡

3 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 (መቶ ብር) በመክፈል ከገንዘብ ቤት ሰነዱን መግዛት ይችላል።

4 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

5 ጨረታው ከ21/10/2011 ዓ/ም -2/11/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 09:00 የሚቆይ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው ደግሞ በዚህ ቀን ከጥዋቱ 9:30 ይሆናል።

6 ተጫራቶች ለተጫረቱበት ማተሪያል ኣሸናፊነት ከተገለፀላቸው በኃላ ባሉት 3ቀናት ውስጥ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርባቸዋል።

ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-419976/0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይቸላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo