የተለያዩ የድህንነትና የአደጋ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁና ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1   ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :ይግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ  ቫት ማሳወቅያ  ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ አቅርቦት መምርያ ወይም ገርጂ ከሚገኘዉ አ/አበባ  ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰምበታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ21/10/2015 እ.ኤ.አጀምሮ እስከ 28/10/2015 እ.ኤ.አ ከሰአት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ቤት ለዚሁ ተብሎበ ተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::

3  ተጫራቾች የጨረታማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺ ብር)   በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸ :በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለዉም::

4 ጨረታዉ 28/10/2015 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓትተ ዘግቶ በ 28/10/2015 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 9:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍንዋና  መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል::

5 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT)ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል::

6 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም::

7 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ካሸነፉ እና የግዢ ማዘዥዣ ሰነድ ከደረሳቸዉ ቀን ጀምሮ ከ 5- 10 የስራ ቀናት ዉስጥ እቃዉን ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

8 ተጫራቾች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይችሉም::

9 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉት እቃዎች በአ/አበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት ወይም መስፍን ዋና መስርያ ቤት መቐለ ድረስ መጥተዉ ማሰረከብ አለባቸዉ ክፍያ በሚመለከት ያቀረቡት ዕቃ ተቀባይነት ካገኘ በኃላ በአስር ቀናት ዉስጥ የሚፈፀም ይሆናል

10 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

 

                            አድራሻ

         መቐለ                                     አዲስአበባ

ስልክ  + 251- 344402017                      ስልክ    +251- 116298563 /59                 

ፋክስ  + 251-344406225                         ፋክስ      +251- 116298560                                                            

                                                                     

 

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo