የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ፕሮ /18-03R/ ለሰራተኞች የሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጥ ፒክ ኣፕ መኪና መከራየት ይፈልጋል፡፡

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 የመኪናው የስሪት ዘመን የ2010ዓ/ም እና ከዛ በላይ የሆነ

  2 የመኪናውን የባለቤትነት ደብተር ማቅረብ የምትችሉ፤

3 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድና የምዝገባ መለያ ቁጥር ያላቸው፤


                     4 የመኪና ክራይ ፍቃድ ያላችሁ፤

 ተጫራቸች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ 03/10/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 13/10/2011ዓ/ም ባለው 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዓዲ ሽሁ ዳዊት ሆቴል በሚገኘው ፕሮጀክት ግዛዊ ቢሮ በራሳቹ ፕሮፎርማ ሚከራዩበት ዋጋ እና ንግድ ፍቃድ ኣያይዘው ማቅረብ ይኖርችሃል፡፡

 ማሳሰቢያ የነዳጅ ኣቅርቦት በፕሮጀክቱ በኩል ነው፡፡

2 ፕሮጀክቱ ጨረታውን በመሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0914-316718/ 0986-894646 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo