መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሺያላይዝድ ሆስፒታል የፈርኒቸር ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

የጨረታ ቁጥር CHS/ACSH 12/2011

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭእስፔሺያላይዝድ ሆስፒታል ለ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎትየሚወሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትይፈልጋል። በመሆኑም

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ

2. የእቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥናንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታውአይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንትወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የፈርኒቸርዕቃዎች

ሎት-1

50,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራ የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል።

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀንጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ 4:00 ሰዓት ላይተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀንበተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

9.ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ

ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo