ለ3ኛ ገዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የትግራይ ልማት ማህበር Wireless Nick mic, Microphone Mic Wireless አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የስራ ግብር የከፈሉ ፣

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ የሚያቀርቡ፤

3 የዘመኑ የታደሰ የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4 የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የመጨረሻ ወር የቫት ዲክላሬሽን የሚቀርቡ፣

5 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6 የጨረታው ሰነድ ከ 28/09/2011ዓ/ም እስከ 13/10/2011ዓ/ም የማይመለስ ብር 50.00  በመክፈል መቐለ በሚገኘው ትግራይ ልማት ማህበር ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 430 መውሰድ ይችላሉ፣

7 ተጫራቾች የጨረታው ሰነደቻቸውን በሁለት የተለያዩ ኤንቨሎፖች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ኦርጅናል ሰነዶች ለያይተው በማሸግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።በተጨማሪም ከቴክኒክ እና ከፋይናንሻል ሰነድ አንድ አንድ ኮፒ በማሸግ ፌርማና የድርጅቱ ማሕተም በማሳረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

8 የጨረታው ሰነድ የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ኦርጅናል ሰነዶች ለየብቻቸው በፖስታ ታሽገው እስከ 13/10/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናው ፅ/ቤት ለዚሁ ኣገልግሎት የተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9 ይህ ጨረታ በ13/10/2011ዓ/ም በ8:30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 9:00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት በትግራይ ልማት ማሕበር መቐለ በሚገኘው ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል፣

10 ኣሸናፊዎች ያሸነፉት እቃ መቐለ በሚገኘው የትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል፤

11 አሰሪው ፅ/ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፤-0344-406944 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo