የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቐለ ባለ ሶስት ኮከብ ግንባታ ፕሮጀክት የሚውል የኣርማታ ኣብኩቶ ሙሌት እና ፎርም ወርክ ኣቅርቦት እና ማሸግ ስራ ግዥ ለመፈፀም፣ ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ በሳብ ኮንትራክት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች በዘርፉ GC ወይም BC ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸዉ፤ የዘመኑ ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡፡

2 ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሰረት መሆን ኣለባቸው፡፡

3 ተጫራች በዘርፉ የሰሩበትን የመልካም ስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ከውለተታ እና የ ክፍያ ሰርቲፊኬት የተገናዘበ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡፡

4 ተጫራች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቮልፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ 23/09/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ግንቦት 29 ቀን 2011 ዓ/ም የፕሮጀክቱ የጨረታ ሳጥን ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5 ጨረታዉ 29/09/2011 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00 በመግዛት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መዉሰድ ይችላሉ፡፡

7 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

ስቁ 0911-768902/0913-151440 /0914-402413

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo