የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐለ ኣርሚ ፋውንዴሽን ኣፓርታመንት ፕሮጀክት ዓዲ-ሓ 16-11B ከ5ኛ እስከ 9ኛ ፎቅ ከፐይንት ሀውስ /pant house/ እና ስብሳቦሽ ከነመጓጓዣው የብሎኬት ግንብ ስራ ለማሰራት በዘርፉ የተሰማሩ ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ የሆኑትን የህንፃ ኮንትራክተር እና ጠቅላላ ኮንትራክተር የሆኑትን ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸዉ፤ የዘመኑ ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው እና በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችላቸው ከግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን የታደሰ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡፡

2 ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሰረት መሆን ኣለባቸው፡፡

3 ተጫቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ ሰነድ በተጠቀሰው ብዛት እና ስፔስፊኬሽን መሰረት መሆን ይኖርበታል፡፡

4 በተመሳሳይ የስራ ዘርፍ ህጋዊ የስራ  ልምድና መልካም የስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤

5 የጨረታ ማስከበሪያ 50000.00 በሲፒኦ ማስያዝ የምትችሉ፤

6 በሚሰጠው የስራ ደሮዊንግ ስፔስፊኬሽን መሰረት ሰርቶ የሚያስረክብ፤

7 የጨረታው ማስታወቂያ ለተከታታይ 07 የስራ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፤

8 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200.00 በመግዛት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት እና ቅዳሜን ጨምሮ ዳዕሮ ታክሲ መጨረሻ ሊስትሮ በስተገራ በኩል 200 ሜትር ገባ ብለው በሚገኘው ፕሮ/ግ/ኤ/አስ/ኬ ቢሮ ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ፡፡

9 ተጫራች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቮልፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ ሰኔ 05/10/2011 ዓ/ም የፕሮጀክቱ የጨረታ ሳጥን ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

10 ጨረታዉ 05/10/2011 ዓ/ም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ ከቀኑ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

11 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

ስቁ 0986-894632/0930-014651

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo