መቐለ ዩኒቨርሲቲ ንፁህ የውሃ መጠጥ አቅርቦት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ

የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ/ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

Lot 1

ንፁህ የውሃ መጠጥ አቅርቦት

80,000.00

ደረጃ

በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታሰነድ መውሰድ ይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥናንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣

6. ተጫራቶች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎበተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክበ4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ(CPO) አይመለስለትም፣

9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 ስ.ቁ. 0344 414784/0914727448፣ ፖ.ሳ.ቁ. 231 ዋና ግቢ፣

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo