ለሁለተኛ ገዜ የወጣ የፕሮፎርማ ማስታወቂያ የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ ድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ ለህንፃ መሳርያ የሚያገለግሉ የኢንዱስትሪ ምርቶች/Industrial Building Materials/ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

1 ፕሮፎርማው ከ13/09/2011ዓ/ም እስከ 20/09/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት

                     2 ፕሮፎርማው 20/09/2011ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757/408501 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo