በዩ ኤስ ኤ አ ዲ /USAID/ ድጋፍ READ II ፕሮጀክት ድጋፍ መ/ቤታችን Education Development center-EDC ለመጪው ኣንድ ኣመት የየፅህፈት መሳሪያ እቃዎችን ከተመረጡት ድርጅት እንደኣስፈላገነቱ ወይም በሚያስፈልግበት ግዜ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

Education Development Center

 1 ስለዚህ ድርጅታችን ለነዚህ ግዢዎች ለኣዲስ ኣበባ፣ ለኣማራ፣ ለትግራይ ክል ቢሮዎች ሲሆን ግዢው የሚፈፀመው በየክልሎች ባሉት ኣቅራቢዎች መሆኑን እንገልፃለን፡፡

2 በዚሁ መሰረት ተጫራቾች በየክልሎቹ ት/ቢሮ READ II ቅርንጫፍ ቢሮዎች በመገኘት የጨረታውን ዶክመንት ማግኘት ይችላሉ፡፡

3 ማስታወቂያው የሚቆየው 2 ሳምንት ሆኖ የማስገቢያን ግዜ ይጨምራል ፡፡

4 ጨረታው የሚጀምረው ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር +251-118-22-22-98 መደወል ይችላሉ ወይም በየክልሎቹ ት/ቢሮ READ  II ቅርንጫፍ ቢሮዎች ማግኘት ይችላሉ፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo