ለሁለተኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ 2011 ዓ/ም የድርጅቱን ሒሳብ በጨረታ አወዳድሮ ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል። ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ የኦዲት ድርጅቶች Audit Firms) ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርት የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን።

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም
  1.  የተጫራቾች የጨረታው ፍቃድና የ2011 ዓ/ም የመንግስት ግብር የከፈሉበትን ማስረጃና ቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማቅረብየሚችሉ።
  2.  ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ የሚሆ ከጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ cpo ብቻ ማስያዝ ይኖርባችዋል። ከ2% በታችያስያዘ ከጨረታ ውጭ የሚደረግ ይሆናል።
  3.  ተጫራቾች የጨረታው ዶኩሜንት መቐለ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ወይም አዲስ አበባበሚገኘው ተክለሃይማኖት ቅርንጫፋችን ብር 100 በመክፈል 03/09/2011 . ጀምሮ በስራ ሰዓት መውሰድእንደምትችሉ እንገልፃለን።
  4.  ለመጫረት የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች የምትሰሩበትን ዋጋ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንእስከ ግንቦት 13/2011 . ከቀኑ 300 ሰዓት ድረስ ማስገባት ችላላቹህ።
  5. የድርጅቱ ሒሳብ ስራ በትግርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ ስለሆነ ተጫራቶች ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰሩ የሚችሉመሆኑን ማወቅ ይኖርበታል።
  6.  ጨረታው ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 13/2011 . ከጥዋቱ 330 ሰዓት መቐለ በሚገኘው ዋናቢሮ ይከፈታል። ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በይገኙም ጨረታዉ የሚከፈት ይሆናል።
  7. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ ከጠቅላላ ዋጋ 10% performance e bond ማስያዝ ይኖርበታል።
  8.  የጨረታው አሸናፈ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ በ5 ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል።
  9. ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10.  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 034-40-00-14 ወይም 03-44-41-03-96 ደውለው ማረጋገጥ የምትችሉ መሆናችሁንእናሳስባለን፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo