የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ ለህንፃ መሳሪያ የሚያገለግሉ የኣካባቢና የኢንዱስትሪ ምርቶች፣ /Local and industrial Building materials/ ለህዝብ የጋራ ሽንት ቤት ኣገልግሎት ተንቀሳቃሽ የሚሰጡ ከብረት የተሰሩ በሮችና መስኮቶች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

 1 ፕሮፎርማው ከ01/09/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 08/09/2011ዓ/ም 50 ብር በመከፍል እስከ 8፡30 ሰዓት

2 ፕሮፎርማው 08/09/2011ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ይከፈታል፡፡

1 የተለያዩ ቴንዲኖዎች የያዘ ሰነድ ጨረታ ብር 20000.00

            2 ሲሚንቶ ኣሸዋና ኣፈር የያዘ ሰነድ ጨረታ ብር 20000.00

3 ድንጋይ፣ ጠጠር፣ ብሎኬትና፣ ማሻሻታ የያዘ ሰነድ ጨረታ ብር 20000.00

4 የተለያዩ ጣውላዎችና የህዝብ ሽንት ቤት እቃዎች የያዘ ሰነድ ጨረታ ብር 10000.00

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757/408501 መደወል ይቻላል፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo