አክሱም ዩኒቨርሲቲ የጽህፈት መሳሪያ እና አነስተኛ የቢሮ ቋሚ እቃዎች እቃዎች፣የመመረቂያ ጋውን፣የአውቶሜሽን ስራ እቃዎች፣የኤሌክትሪክ እቃዎች፣የቧንቧ እና የህንፃ መሳሪያ እቃዎች፣የፈርኒቸር እቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር AK/Un /PPAD/2293 /02/2011

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለጹትን፤ የእቃዎች አቅርቦት ግዥ፣

ተ.ቁ

የጨረታ ሰነድ

ቁጥር /ሎት/

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ሰነድ

መሸጫ ዋጋ

የጨረታ ማስከበሪያ



1

ሎት 26

የጽህፈት መሳሪያ  እና አነስተኛ የቢሮ ቋሚ እቃዎች እቃዎች

100.00



20,000.00

2

ሎት 27

የመመረቂያ ጋውን

100.00



20,000.00

3

ሎት 28

የአውቶሜሽን ስራ እቃዎች

100.00



20,000.00

4

ሎት 29

የኤሌክትሪክ እቃዎች

100.00



30,000.00

5

ሎት 30

የቧንቧ እና የህንፃ መሳሪያ እቃዎች

100.00



6,000.00

6

ሎት 31

የፈርኒቸር እቃዎች

100.00



17,000.00

7

ሎት 32

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

100.00



39,000.00

ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 ስለዚህ፡-

  1.  በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  2.  ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው፡፡ 
  3.  የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፤ የክልል /የፌዴራል በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡ 
  4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
  5. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡ 
  6. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀንሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መክፈት አይስተጓጎልም።
  8.  የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ አይመለስለትም።
  9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

በስልክ ቁጥር +251 09 14 18 91 15/ 09 14 19 18 46 ደውለው ይጠይቁ፡፡

የአክሱም 
ዩኒቨርሲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo