መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቐሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ያገለገለ የተቀደደ የነዳጅ በርሜል በቁጥር፣ የተቀደደ የውሃ በርሜል በቁጥር፣ ያገለገሉ ኣሮጌ የሃይወንዳይ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ ኣሮጌ የትንሽ መኪና ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የዳምፐር ጎማ በቁጥር፣ ያገለገለ የኣርማትራ በቁጥር፣ የኳርቲዝ ባልዲ በቁጥር፣ የቀለም ጎማ ባለ 3.5 ሊትር በቁጥር፣ እና ቁርጥራጭ ብረት /ቴንዲኖ/ በኪሎግራም ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 የጨረታ ሰነድ 50 ብር ከፍለው ከፕሮጀክቱ መውሰድ የሚችሉ፤

2 ለጨረታ ናስከበሪያ የሚሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 3000.00 ማስያዝ የሚችሉ፤

3 ጨረታው ከዛሬ 25/08/2011 እስከ 01/09/2011 ዓ/ም ደረስ የሚቆይ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የሚዘጋው በ01/09/2011ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ዕለት 4፡30 ላይ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

4 ኣሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበትን ዕቃ በ02 ቀናት ውስጥ ማንሳት /መውሰድ/ የሚችል፤

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት በስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 የድርጅቱ ስ.ቁጥር 0348-402448

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo