በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ደረጃ 3 ሆ/ል አገልግሎት የተለያዩ የህሙማን ቀለብ እና የተለያዩ አልባሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

ሎት 1- የተለያዩ የህሙማን ቀለብ

ሎት 2- የተለያዩ አልባሳት

1  በዚህም መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሠርተፍኬት፣ ቫት ተመዝጋቢ፣ የንግድ ፍቃድ፣የአቅራቢነት ሠርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል። ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ደረጃ 3 ሆ/ል ግዥ ክፍል ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድበመግዛት በቢሮው ወደተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ሚያዝያ 16 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ3፡30 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መሥሪያ ቤቱ የተሻለአማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- በስልክ ቁጥር 034-241 8611 ይደውሉ።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo