104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ ተዛማጅ የሬዲዮ ኣክሰሰሪ ማለት ኣንቴናና ኦዲዮ ፕሮሰሰር በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

መቐለ ኤፍ ኤም 104. 4 ሬድዩ

1 የ2011ዓ/ም ሕጋዊ መ/ት ግብር የከፈላችሁ እና ንግድ ፍቃድ ያሳደሳችሁ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፤

2ቫት የተመዘጋችሁ የመጋቢት ወር 2011ዓ/ም ዲክለራስዮን ያደረጋችሁ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፤

3 በ2011ዓ/ም የታደሰ በኣቅራቢነት ለመመዝገባቸው መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፤

4 እቃውን ለማቅረብ የተቀመጠ ጠ/ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 10 በመቶ ማስያዝ የምትችሉ፤

5 እቃውን የሚቀርብበት ቦታ 104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ መሆኑን ኣውቆ የሚሳተፍ፤

6 ተጫራቾቸ የጨረታ ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ቫት ጨምሮ በመሙላት በሚገባ በታሸገ ፖስታ ዋናውን ቅጂ ፋይናንሻልና ቴክኒካል ለየብቻው በኣራት ፖሰታ በማሸግ ለጨረታ ተብሎ በተተዘጋጀው ሳጥን ወደ 104.4 104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ ማስገባት ኣለባቸው፤

7 የጨረታው ሰነድ በ104.4 104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ ከ04/08/2011ዓ/ም እስከ 28/08/2011ዓ/ም ሁሉግዜ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 30..00 ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፤

8 ጨረታው በ104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ28/08/2011ዓ/ም ክል 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡ ሆኖም ግን ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው ካልተገኙ ፅ/ቤቱ የጨረታው ፖስታ መክፈት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

9 ተጫራች ድርጅት ነሞላው ዋጋ የመጋጋዣ ሌሎች ተዛማጅ ክፍያዎች መልቶ ወደ 104.4 ሬዲዮ ኤፍ ኤም መቀለ ፅ/ቤት ማቅረብ ለበት፡፡ ካሸነፈ በራሱ ወጪ ንብረቱ ማቅረብ ኣለበት፡፡

10 ኣሸናፊ ድርጅት ኣሸናፊ መሆኑን በደብዳቤ ከተገለፀለት በ3 ቀን ውስጥ ውል እንዲፈፅምና ውሉ ከፈፀመነበት ቀን ጀምሮ በ45 ቀናት የፈፀመውን ውል ገቢ እንደሚያደርግ ኣውቆ መጫረት ይገባዋል፡፡

11 ፅ/ታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-406029  

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo