መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2011ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የህክምና መገልገያ መሳሪያ የላብራቶ ሪኤጀንት እቃዎች እና የላብራቶሪ ጥገና አገልግሎት

መቐለ ዩንቨርስቲ

1.የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ

2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ

4.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5.ለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት

ተ.ቁ

የጨረታው ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የህክምና መገልገያ መሳሪያ

ሎት-1

50,000.00 ብር

2

የላብራቶ ሪኤጀንት እቃዎች

ሎት-2

80,000.00 ብር

3

የላብራቶሪ ጥገና አገልግሎት

ሎት-3

50,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል።

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞበሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10.ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል።


ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo