ለ3ኛ ግዜ የወጣ ግልፅ ጨረታ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /T.P.L.F/ በ 2011 በጀት ዓመት ለፅ/ቤቱ ኣገግሎት የሚውል 150 KVA ጀነሬተር / Super Silent Generator/ እና ኬቭል / Cable/ 3*120/70 sq.mm በኣገር ኣቀፍ ግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህ.ወ.ሓ.ት/ ዋና ፅሕፈት ቤት

1 በዚህ ዘመን የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ሰርቲፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፤እና በዚህ ዘርፍ የኣቅራቢነት የተመዘገቡ መሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

4 የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤ እና የባለፈው ወር የ2011ዓ/ም የቫት ዲክላሬሽን የከፈሉበት ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፤

5 ከላይ ከተራ ቁጥር 1-5 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎን ኮፒ ከመጫወቻ ሰነዳቸው ጋር ኣያይዘው በጥንቃ በታሸገ በሁለት ፖስታ ኢንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት ለዚህ ለተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይችላሉ፤

6 የጀነሬተሩ ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፤

7 የመወዳደሪያ ደኩመንት ስርዝ ድልዝ የሌለው የተቃሙ ስምና ኣድራኻ፣ማህተምና፣ፊርማ ያለው

8 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በነፃ ከዋና ፅ/ቤት ህ.ወ.ሓ.ት ከግዥና ፋይናንስ ኣስ/ር ቢሮ ቁጥር መግዛት ይችላሉ::

9 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 30000.00 ሰላሳ ሺ ብር በሲፒኦ ማስያዝ ኣለባቸው፤

10 ጨረታው ከ 12/07/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 19/07/201ዓ/ም ለተከታታይ 7 ቀናት ክፍት ሆኖ ቆይቶ በቀን 20/07/2011ዓ/ም ጣት 4:00 ተዘግቶ በዛው ቀን 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::

11 የጨረታ ኣሸናፊ ድርጅት ንብረቱን የሚያስረክብበት ግዜ ውል በምይዝበት ሰዓት የሚገልፅ  ይሆናል፤

12 የጨረታ ኣሸናፊ ድርጅት የኣንድ ኣመት ዋስትና የሚሰጥ ይሆናል፤

13 የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት ግዜ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ45 ቀናት የፀና ይሆናል፤

14 ኣሸናፊ ተቋም በራሱ ትራንስፖርት ኣምጥቶ የጀነሬተሩ የተከለና የመገጣጠም ስራ የራሱ ይሆናል፤

15 ጨረታ ኣሸናፊ የሆነው ንብረቱ በሚመለከተው ኣካል ተፈትሾ ከተረጋገጠ በሃላ ሂሳቡ ይከፈልበታል፤

16 መ/ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ለበለጠ መረጃ በ0342-419398/0938-917707 መደወል ይቻላል::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo