መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ኤሌክትሪክ ገመድ፣ዴስክቶፕ ኮምፒዩተር፣ኤሌክትሮኒክስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ኢንስቲዩት ቴክኖሎጂ

1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የቫትምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት፤ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬትማቅረብ የሚችል፣

2. የቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል

3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት (CPO) /ሲፒኦ/ወይም የባንክ ዋስትና መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስምማሰያዝ የሚችል

ተ.ቁ

ምድብ

የጨረታው ዓይነት

ሲፒኦ

1

ሎት - 1

ኤሌክትሪክ ገመድ

ብር 30,000.00

2

ሎት - 2

ዴስክቶፕ ኮምፒዩተር

ብር 30,000.00

3

ሎት -3

ኤሌክትሮኒክስ

ብር 10,000.00

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር /በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ቴክኖሎጂኢንስቲትዩት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መውሰድ ይችላል፣

5. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንውስጥ የማወዳደርያ ሰነዳቸው ማስገባት ይችላሉ።

6 ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይ ምሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል ። 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 03 48 40 99 52 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል::

መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (አይናለም ግቢ)

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo