ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ያገለገሉ ከባድና ቀላል ተሽከርከሪዎች፣ ማሽነሪዎችና እቃዎች ባሉበት ለግልፅ ጨርታ ኣቅርቧል፡፡

Zamra Construction PLC

1 ተጫራቾች ንብረቶቹ በኣዲስ ኣበባ፣ መቐለ እና ውቅሮ ከተሞች በተለያዩ ቦታዎች ይገኛሉ፡፡

2 ተጫራቾች ንብረቶቹ ከ መጋቢት 05/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 15/07/2011ዓ/ም ድረስ በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡

3 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኣዲስ ኣበባ ኣያት ኣደባባይ ኣለፍ ብሎ ከሚገኘው የዛምራ ዋና መ/ቤት ኣዳራሽ ከ 16/07/2011ዓ/ም 18/07/2011ዓ/ም በስራ ሰዓት በግልፅ ይካሄዳል፡፡

4 ተጣራቾች ከመነሻ ዋጋ 30 በመቶ በድርጅታችን ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስም የተሰራ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

5 ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉትን ንብረት ሙሉ ዋጋውን በመክፈል 10 የስራ ቀናት ውስጥ ማንሳት ካላነሱ ግን ያስያዙት ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ በድጋሚ ለጨረታ ይቀርባል፡፡

6 ገዢዎች የስም ማንሳት ሙሉውን ወጪ ይከፍላሉ፡፡

7 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo