ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራው ኣዲሱ ህንፃ B+G+10 መስሪያ ኣገልግሎት የሚውሉ ማተሪያሎችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

1 የ2011ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤

2 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 ብር በመክፈል ከገንዘብ ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡

3 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2 በመቶ በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጂናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል ፡፡

4 ጨረታው ከመጋቢት 04/2011ዓ/ም እስከ መጋቢት 13/2011ዓ/ም 6፡00 ሰዓት ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላው የጨረታ ሰነድ ኦርጂናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5 ጨረታው የሚዘጋው 13/07/2011ዓ/ም ከቀኑ 6፡00 ሲሆን የሚከፈተው በዚሁ ቀን ከቀኑ 9፡00 ይሆናል፡፡

6 ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-419976/0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo