የትግራይ ልማት ማህበር ብዛቱ 1000 /አንድ ሺ/ መፅሔት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሳተም ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

በዚህ መሰረት፡-

1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉና የስራ ግብር የከፈሉ

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያላቸው፣

3. አግባብነት ያለው የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

5. ተጫራቾች አሸናፊ ሁነው ሲገኙ በሳምፕል መሰረት በ20 ቀን ውስጥ ማቅረብ የሚችሉ፣

6. በቂ የሆነ የሕትመት መሳርያዎች ያሉዋቸው፣

7. የጨረታው ማስከበርያ ዋስትና 3,000 /ሶስት ሺ/ በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

8. የጨረታው ዶክመንት ከ27/06/2011 ጀምሮ ብር 50 (ሃምሳ ብር) በመክፈል መቐለ በሚገኘው ትግራይ ልማት ማህበር ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 430 ወይም አዲስ አበባ ቦሌ መድሃኒአለም ፊት ለፊት 7 ፎቅ የሚገኘው ህድሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 12 መውሰድ ይችላሉ፣

9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በፖስታ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት ፌርማና የድርጅቱ ማሕተም በማሳረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

10. ጨረታው በ11/07/2011 በ8.30 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 9.00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት በትግራይ ልማት ማሕበር መቐለ በሚገኘው ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል፣

11. አሸናፊዎች ያሸነፉትን መፅሔት መቐለ በሚገኘው የትግራይ ልማት ማህበር ዋና ጽ/ቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል፣

12. አሰሪው ፅ/ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0344406944 መጠየቅ ይቻላል

የትግራይ ልማት ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo