ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ኣገልግሎት የሚውል ደብል ገቢና ፒክ ኣፕ /Double Gabin pick up/ መኪና በጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለሆነም ነዳጅ ድርጅቱ ችሎ ሌላው ወጪ ባለ ንብረቱ የሚሸፍን ሲሆን በዚሁ መሰረት ለኣንድ ቀን የምታከራዩበትን ሂሳብ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እንድታቀረቡ እያሳወቅን ተጫራቾች የሚከተሉን መስፈርቶች ማሟላት እንዳለባችሁ እናስታውቃለን፡፡

1 የታደሰ የንግድ ፍቃድ /ሊብሬ/ ማቅረብ የምትችሉ፤  

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው/ቲን/ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 በገቢዎች የታተመ ተከታታይ ቁጥር ያለው ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፤

4 በሊትር ምን ያህል መጓዝ እንደምትችል መግለፅ ኣለበት፤

5 የናፍታ መኪና መሆን ኣለብት፤

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፖስታ እስከ 30/06/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡

7 ጨረታው 06/07/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8 ፕሮጀክቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0914-1053/0914-730813 መደወል ይቻላል፡፡

ኣድራሻ ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo