ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግል/ማህበር ለሚገነባዉ የፒቪሲ ፋብሪካ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ላሜራ /plates/ ስቶክ ካላቸው የላሜራ ኣቅራቢዎች በጨረታ አወዳድሮ ከጨረታዉ አሸናፊ ጋር ዉል አስሮ ከዚሁ ቀጥሎ በቀረበዉ ዝርዝር መግዛት ይፈልጋል።

Sur Construction PLC

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ ላሜራ ባለ 8mm ብዛት 4 ፣ ላሜራ ባለ 10 mm ብዛት 16፣ ላሜራ ባለ 15 mm ብዛት 10 እና  ላሜራ ባለ 20 mm ብዛት 21.

ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ከ 29/06/2011 ዓ/ም እስከ 09/07/2011 ዓ/ም ለተካታታይ ኣስር/10/ ቀናቶች የሚቆይ ሲሆን ሁሉ ግዜ በስራ ሰዓት እንዳባሸለማ በሚገኘዉ የሱር ኮንስትርክሽን ፒቪስ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ በብር 100.00 በመክፈል መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ የኣሸዋ ቅራቢዎች የኣንድ ዋጋ የማስጨኛና ማውረጃ ከነ ትራንስፖርቱ እንደዲሁም የማጫኛ ዋጋ ጭምር በሞምላትና ፕሮጀክሩ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

1 ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ቲን ቁጥር የኣቅራቢነት/ዘርፍ/ ፍቃድ ኮፒ ማያያዝ አለባቸዉ።

2 ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ እና የጥር ወር የቫት ሪፖርት ማቅረብ አለባቸዉ።

3 ተጫራቾች ክብ ማህተም ያለዉ ሙሉ ኣድራሻቸዉና ስልክ ቁጥራቸዉ መግለፅ ይጠበቅባቿል።

4 በሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን አለበት።

5 የጨረታዉ አሸናፊ ታዉቆ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ የሚያስፈልገዉን የላሜራ ብዛት ወድያውኑ ውል የሚያሰርና በዉሉ መሰረት ካለው ስቶክ ማቅረብ የሚችል መሆን ኣለበት፡፡

6 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 /ኣምሳ ሺ/ ሲፒኦ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሱር ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግል/ማህበር ፒቪሲ ፕሮጀከት ስም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።

8 ጨረታዉ የሚዘገባት ቀን 09/07/2011 ዓ/ም ከቀኑ ልክ 8:00 ሰዓት ሲሆን ጨረታወ የሚከፈትበት ከቀኑ 8:30 ሰዓት ላይ እንዳባሸላማ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ፅ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ሲሆን ሆኖም ግን ሰነድ አማልቶ በጨረታዉ ተጫራቾች ያልተገኙት እንዳሉ ተደርጎ ይወሰዳል ይከፈታል።

9 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ።

10 ለተጨማሪ ማብራሪያ መረጃ ለሚፈልጉ በስልክ ቁጥር 0982-224665/0912-049504 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ።

መቐለ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo