በትግራይ ክልል የኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በ2011 በጀት ዓመት ሞተር ሳይክል በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ

በዚህም መሠረት ተጫራቶች በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።

1 በሞተር ሳይክል ዘርፍ በማቅረብ የተሰማሩ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣ የቫት ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የባለፈው ወር የቫት ዲክላሬሽን፣ የቲን ምዝገባ ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችሉ።

2 የጨረታ ማስከበሪያ ስሕግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ ዋስትና (Un Conditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር ) ማቅረብ አለባቸው።

3 ሁሉም ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 16 (አስራ ስድስት) ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሥራ ሂደታችን መግዛት ይችላሉ።

4 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የግዥ ፋይናንስና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 171 በአካል በመቅረብ ወይም በ0342 406 594/0344 411 052 የስልክ መስመር በመደወል መጠየቅ ይቻላል።


ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo