የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ ጎማ፣ ባትሪዎች እና ከረጢቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፤

የኢትዩጰያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት

1 በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና ዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፤

2 ጨረታው መጋቢት 04ቀን 2011ዓ/ም ከሰዓት በኃላ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ 4:15 ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይከፈታል፤ ስለዚህ ሽያጭ ኣፈፃፀም በጨረታ ሰነዱ በተገለፀው መሰረት የሚፈፀም መሆኑን እየገለፀን፤ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቦድ ቦንድ/ የጨረታ ዋጋውን 5 በመቶ በሲፒኦ ይኖርባቸዋል፤

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊልም መጫራች ይችላሉ፤

4 ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይምን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ ኣድራሻ መጠቀም ይቻላል፤

ስ.ቁጥር 0344-413719

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo