ለቢሮኣችን ኣገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የመኪና ጎማና የመኪና ባትሪ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

የትግራይ ክልል ውሃ ሃብት ቢሮ

1 ማንኛዉ በዘርፉ የተሰማራና ብቃት ያለዉ ድርጅት ከላይ የተዘረዘሩትነ እቃዎች ለማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል::

2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከ 08/1/2008 ጀምሮ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል ከዚሁ በታች ከተጠቀሱት ኣድራሻዎቻችን ማግኘት ይችላሉ::

በትግራይ በሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዉሃ ሃብት መደበኛ ግዥ ክፍል

3 የጨረታ ሰነዳችን ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 15 ቀናት ከታች በተገለፀዉ ኣድራሻችን በመቅረብ ማግኝት ይቻላል::

4 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ቫት ዲክለረሽን የኣቀራቢነት መለያ ካርድ እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN NUMBER) ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ::

5 ተጫራቾች  ለመኪና ጎማ ብር 5,000 (አምስት ሺ ብር)  ለመኪና ባትሪ 3,000 (ሰወስት ሺ ብር)  የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ (CPO ) ማስያዝ ይኖርባችዋል::

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን  “በሁለት ፖስታ “ኣንድ “ኦርጅናል “እና ሁለት “ኮፒ”በስም የታሸጉ ኢንቨሎፖች እስከ ቀን 28 /01/ 2008 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ የፅ/ቤቱ  ኣድራሻ በተዘጋገዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ::

7 ጨረታዉ በተመሳሳይ ቀን 28 /01 /2008 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በቢሮ መደበኛ ግዥ ክፍል ይከፈታል በተጨማሪ ተጫራቾች ስለ ጨረታ ማብራሪያ ከፈለጉ ስልክ ቁጥር  0344411795 / 0344411794  በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

8 ይህ ጨረታ የሚቆይበት ጊዜ(Bid Validity Period) ጨረታዉ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ60 የስራ ቀናት የፀና ይሆናል

9 መስረቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በክፋል ወይም በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

የትግራይ በሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዉሃ ሃብት ቢሮ መደበኛ ግዥ ክፍል

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo