የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ባንክ የዳቦ መጋገሪያ ድርጅት ሕንፃ እና ማሽነሪዎች በድርድር ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

የተበዳሪና

መያዣ

ሰጪው

ስም




ለድርድርማረጋገጫ

ጨረታየቀረበ

ንብረትዓይነት

የይዞታ

ምስክር

ወረቀት

ቁጥር




የቦታ

ስፋት

ንብረቶቹ የሚገኙበት

አድራሻ

ጨረታው

የሚወጣበትቀን




ጨረታው

የሚካሄድበት ቦታ

የድርድር ጨረታ ደረጃ

ሰዓት

ዞን

ከተማ

ቀበሌ

እዝጊሀሪያ

ገ/መድህን

የዳቦመጋገሪያ ድርጅት ሕንፃ እና ማሽነሪዎች

3598

300

ካ/ሜ




ማዕከላዊ

ዓብ

ይ-ዓዲ

03

05/07/2011 ዓ.ም.

የኢትዮጵያ

ልማት

ባንክ መቐለ

ዲስትሪክትጽ/ቤት




ሦስተኛ

8፡00-10፡00

1 ተጫራቾች የሚገዙትን ንብረት ዓይነት፣ የሚገዙበትን ዋጋ ፣ ስምና አድራሻውን በመጥቀስ ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በማያያዝ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን እስከ መጋቢት 04 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ።

2 ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% /አስር በመቶ / በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ። ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መጋቢት 05 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 -10፡00 በዲስትሪክቱ ጽ/ቤት ይካሄዳል።

3 አሸናፊው ያስያዘው ገንዘብ ከግዢው ዋጋ ጋር የሚታሰብ ሲሆን፤ ጨረታውን ላሸነፉ ያስያዙት ገንዘብወዲያውኑ ይመለሳል።

4 አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል ፕሮጀክቱን መረከብ ሲኖርበት፣ ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ የጨረታ አሸናፊነቱ ይሰረዛል።

5 ገዢው ንብረቱን /ፕሮጀክቱን/ ስገዛበት ዋጋ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% /አሥራ አምስት በመቶ/ መክፈል ይጠበቅበታል።

6 አሸናፊው ንብረቱን /ፕሮጀክቱን/ በከፊል ብድር ለመግዛት ከፈለገ የባንኩን ብድር መስፈርት ማሟላትና ጨረታውን ባሸነፈበት ዋጋ ቢያንስ 15% /አሥራ አምስት በመቶ/ ቅድሚያ መክፈል ይኖርበታል።

7  ስም ማዛወሪያና በሽያጩ ምክንያት የሚፈለግ ማንኛውም የመንግሥት ክፍያዎች በሙሉ ገዢውይሸፍናል።

8 ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር ሁኔታ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት የፕሮጀክት ማስታመሚያና ማገገሚያ ቡድን   በግንባር በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 034-4419016/034-441-0233 ደውሎማግኘት ይቻላል።

9 ፕሮጀክቱን መመልከት የሚፈልግ አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጐብኘት ይቻላል።

10 ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo