ስፔሻል ኢዱኬሽናል ኒድስ ኢን ትግራይ መንግስታዊ ያልሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን የበጎ አድራጎት ድርጅትና ማህበራት ኤጀንሲ መመሪያ ቁጥር 8/2004 በሚያዘው መሰረት እ.ኤ.አ የ2018 የበጀት ዓመት የስራ ክንውን ኦዲት ማስደረግ ስለሚፈልግ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን በማወዳደር መምረጥ ይፈልጋል

ስፔሻል ኢዱኬሽናል ኒድስ ኢን ትግራይ
  1. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ያለው፣
  2. የንግድ ፈቃድ ያለው፣
  3. የዘመኑን ግብር ስለ መክፈሉ መረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው፣
  5. ከፌዴራል ወይም ከክልል ኦዲተር መስሪያ ቤት ለበጀት ዓመቱ የታደሰ ፈቃድ ያለው፣ እነዚህ መስፈርቶች የሚያሟሉተወዳዳሪዎች የኦዲት ስራው የሚመረምርበት ዋጋ የሚያጠናቅቅበት ጊዜ በመግለፅ ይህንን ማስታወቂ ከወጣበት ቀን ጀምሮ  7የስራ ቀናት ውስጥ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ሰነዶች ማስገባት ይችላሉ:: 

አድራሻ ስፔሻል ኢዱኬሽናል ኒድስ ኢን ትግራይ (SENTigray) መቐለ (ትግራይ ትምህርት ቢሮ)  በሚገኘው  ህንፃ 3ኛ ፎቅ እንገኛለን::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0914 115219/ 0348990227 መጠየቅ ይችላሉ::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo