ጨረታ ማስታወቂያ በሊዝ ለኢንቨስትመንት የተሰጠ ቤትና ቦታ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት

ፈ/ተከሳሽ :-አለቃ ሃይሉ በሪሁ መካከል ያለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም በመቀሌ ከተማ ክፍለ ከተማ ሃወልቲ ቀበሌ ሐየሎም የሚገኝ አዋሳኙ በሰሜን-ክፍሎም ሃ/ስላሴ፣ በደቡብ አባ ሓለፎም ገ/ስላሴ፣ በምዕራብ - መንገድ፣ በምስራቅ -ክፍት ቦታ የሚያዋስነው ስፋቱ 400 ሜ/ካሬ የሆነው በሊዝ ለኢንቨስትመንት የተሰጠ ቤትና ቦታ፡- በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋ በብር 964,220.71 (ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) ስለሆነ በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች ለ27/06/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት 6:00 ሰዓት በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ በቦታው ተገኝታችሁ በጨረታው እንድትካፈሉ የጨረታው አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያዉኑ ማስያዝ የሚኖርባቸው መሆኑን የጨረታው ውጤት 8:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመዉ የፍትሐ ብሄር ችሎት አዟል፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo