የተለያዩ ዕቃዎች ማለትም ምድብ 1 የስቴሽነሪዕ ቃዎች , ምድብ 2 የህተመት ዕቃዎች , ምድብ 3 የፅዳት ዕቃዎች , ምድብ 4 የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ,ምድብ 5 የህንፃ መሳርያ ዕቃዎች ,ምድብ 6 ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች , ምድብ 7 የመለዋወጫ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈለግ

የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
  1. ተጫራቾች  የ 2007 ወይም 2008 ዓም   የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃደ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት/TIN/ እና በመንግስት የአቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል::
  2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚራገጋጥ ምስክር ወረቀት እና የሓምሌ ወር ቫት ዲክለሬሽን ማቅረብ አለባቸዉ::
  3. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነድ ከምድብ  1 እስከ ምድብ 6  የተገለፁ ዕቃዎች የማይመለስ ብር 50 ሲሆን በምድብ 7 የተገለፁ የመለዋወጫ ዕቃዎች ብር 100  በመክፈል መቀሌ ከተማ ሃወልት ሰማእታት መንገድ ዓዲ ሐዉሲ መገንጠያ ድልድል አከባቢ የድሮ ጋዜጣ ወይን ቢሮ የነበረ ህንፃ ከሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ  ጽ/ቤት ላይዘን ኦፊስ አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 04  የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቻላሉ::
  4. ከምድብ  1  እስከምድብ  5  የተገለፁ  የስተሽነሪ : የህተመት : የፅዳት : የኤሌክትሪክና የህ/መሳርያ ዕቃዎች ጨረታ በአየር የሚቆይበት ግዜ ከመስከረም   05/ 2008 ዓ/ም እስከ መስከረም  19/2008 ዓ/ም  ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት መስከረም  20 /2008 ዓ/ም ከጥዋቱ  3:00 ተዘግቶ በዚሁቀን  በ 3:30  ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::
  5. በምድብ  6 እና 7 የተገለፁ  የ ኤሌክትሮኒክስና  የመለዋወጫዕ ቃዎች ጨረታ በአየር የሚቆይበት ግዜ መስከረም  05 /2008 ዓ/ም እስከ  መስከረም  20/2008  ዓ/ም  ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት መስከረም  21/2008 ዓ/ም  ከጥዋቱ 3:00 ተዘግቶ በዚሁቀን   በ 3:30  ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::
  6. የጨረታ ሰነድ ገቢ የሚደረግበትና የሚከፈትበት ቦታ መቀሌ የሚገኝ የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽ ቤትይከፈታል ላይዘን ኦፊስ አንደኛ ፎቅ ቢሮቁጥር 04 ይሆናል::
  7. ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር መቀሌ ላይዘን ኦፊስ   0344416552  ሞባይልቁጥር  0914780705

ወልቃይትስኮርልማትፕሮጀክት   0345592072  ሞባይልቁጥር  0910520195 / 0914780988  መጠየቅይቻላል::

 

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo