ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ማሾ /መንግቢን/ እና የጥጥ ፍሬ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

1 ድርጅታችን ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2010/2011 ዓ/ም ምርት የሆነ  አጠቃለይ መጠኑ 8,000 (ስምንት ሺ)ኩንታል የሚሆን ማሾ /መንግቢን/ እና 10,000 (አስር ሺ) ኩንታል የጥጥ ፍሬ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

2 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው  የተዘጋጀውን ዝርዝር መመሪያ  የያዘ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት እስከ 20ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 አዓት ድረስ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል በአዲስ አበባመስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዢና ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ወይም ሑመራ በሚገኘው ዋና ቢሮ ሰነድበመውሰድ መጫረት ይችላሉ።

3 የማሾ/ መንግቢን/ ጨረታውበ  21ተኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓትተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። የጥጥ ፍሬ ደግሞ 4፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር ፡- 011-515-2838 -0911-237245

034-2484676/0914-022334 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo