የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2008 ዓ/ም የሚገለግሉ የተለያዩ የፅዳታ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮለ መግዛት ይፈልጋል::

የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት
  • የግብር ከፋይ መላያ ቁጥር ያላችሁ
  • የመንግስት መ/ቤቶች የአቅራቢነት ፈቀድና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆናችሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉ ንዝርዝር ሰነድ ከቐመቀ ለኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረበ  የማይመለስ ብር 50.00 /ሃመሳ ብር /በመክፈል ከነሓሴ 30/ 2007 ዓ/ም እስከ መስከረም 5 2008 ዓም ዘወተር በስራ ሰዓት ይቻላል

የጨረታ ሰነድ እስከ መስከረም 5/2008 ዓም 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ  በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይቻላል

ጨረታዉ መስከረም 5 ቀን 2008 ዓ/ም 4:30 ተጫራቸች ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102  መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo