መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለኢነርጂና ለተራራዎች ልማት የሚያገለግሉ የምርምር እና የላብራቶሪ ዕቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ጄነሬተር፣አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣የተሽከርካሪዎች ጥገና ስራ በውጭ፣የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገድ አገልግሎት፣የጽዳት ዕቃዎች፣ ኮምፒውተር እና ተዛማጅ ዕቃዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዙሩት ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

1.  በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል 

2.በቀረበው ዝርዝር ስፔስፍኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል

3.  የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

ሎት 1

ለኢነርጂና ለተራራዎች ልማት የሚያገለግሉ የምርምር እና የላብራቶሪ ዕቃዎች

80,000.00

ሎት 2

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

50,000.00

ሎት 3

ጄነሬተር

50,000.00

ሎት 4

አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች

50,000.00

ሎት 5

የተሽከርካሪዎች ጥገና ስራ በውጭ

100,000.00

ሎት 6

የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገድ አገልግሎት

100,000.00

ሎት 7

የጽዳት ዕቃዎች

20,000.00

ሎት 8

ኮምፒውተር እና ተዛማጅ ዕቃዎች

50,000.00

በባንከ የተመሰከረለት /CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ፣

4.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፣

5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡

6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፣

7.ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል::

8.በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (cpo) አይመለስለትም፣

9.ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ ማብራሪያ

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21201 ዋና ግቢ፣

ስልክ ቁጥር ፡- 0344 414784/0914727448፣

ፖ.ሳ.ቁ.231

መቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo