1ከሳሽ አቶ ሀጎስ በሪሁ ተከሳሽ አቶ ሙሉ ሐጎስ በመካከላቸው ባለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም የሚታወቅ በመቀሌ ከተማበሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ላጪ ብሎከ 003 የሚገኝ የድርጅት ቤት እና አዋሳኙ በስሜን ጳውሎስ ገ/ሄር በደቡብ ክፍት ቦታበምስራቅ ክፍት ቦታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው 3000 ካ.ሜ ስፋት ያለው ቤት እና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 960,947.07/ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉተጫራቾች ከ30/05/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ጨረታው ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁእንድትጫረቱ የጨረታ አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን አውቆ የጨረታው ውጤት ከቀኑ 8:00ሰዓት ላይ እንዲያቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመው የፍትሐብሔር ችሎት አዟል፡፡
- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (23)
- ኮንስትራክሽን (203)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (462)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (51)
- ግብርና (164)
- የግንባታ እቃዎች (376)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (194)
- ማማከር (31)
- ትምህርትና ስልጠና (24)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (331)
- ምግብና መጠጥ (99)
- እግድ (10)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (8)
- ፈርኒቸር (193)
- ጤና (40)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (168)
- ጥገና (53)
- የህክምና ዕቃዎች (52)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (97)
- የማስታወቅያ ስራዎች (8)
- ኪራይ (164)
- ሽያጭ (241)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (29)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (65)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (141)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (96)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (162)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (76)