በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የላብራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ጤና ምርምር ኢንስቲትዮት

የጨረታ ማስታወቂያ

በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የላብራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ሕጋውያን ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ይጋብዛል፡፡

 1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN NO/ ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. የታደሰ የአቅራቢዎች ሠርተፍኬት ምዝገባ ማቅረብ አለባቸው

4. የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፈኬት 

ጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ /CPO/ 50,000.00

  1.  ተወዳዳሪዎች የጨረታውን ፋይናንሻል እና ቴከነካል ለእያንዳንዱ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ዶክመንት በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በሥራ ሰዓት የግዢ ሥራ ሂደት ማስገባት አለባቸው።
  2.   ጨረታው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ20 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎችን በሙሉ  በሚሸጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል፡፡
  3. ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነው ከተገኙ ውል ከገቡበት ቀን ጀምሮ ሁሉም በ90 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. የጨረታ ስነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00/ አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ከትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ቢሮ የግዥ ሥራ ሂደት ቢሮ በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡
  5. ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት (BID VALIDITY DATE) 60 ቀናት ይሆናል፡፡
  6. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ እንዲሁም 20 %መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል፡፡

ለበለጠ መረጃ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

ኢንስቲትዩት ምርምር ጤና ስ.ቁ 03-42-41-95 37/0910385045 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጤና ምርምር ኢንስቲትዮት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo