የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም /መቐለ/ ሀሸዋ፣ ሲሚንቶ፣ ጠጠር Ø2፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ቴንዲኖ፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ሚስማር፣ Soft wire 1.5 mm ፣Mold Oil ፣ ጥቁር ድንጋይ፣ የፎርም ወርክ ጣውላ (Board with 4m length, 30cm width and 2.5 mm thickness for form) እና የተለያዩ መጠን ያለቸው ባህር ዛፍ ኣወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ በዘርፉ ፍቃድ ያላችሁ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ኢትዮ ቴሌኮም

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል በሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በመምጣት ከታሕሳስ 15 /2011 ዓም ጀምሮ መዉሰድ ይችላሉ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነዳቸዉ አዘጋጅተዉ እስክ ታሕሳስ 26 ቀን 2011 ዓም 8:00 ድረስ በተዘጋጀዉ  የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል ከዚህ በሃላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለዉም

3 ጨረታዉ ታሕሳስ 26 ቀን 2011 ‘ም ከቀኑ 8:15 ፍላጎት ያላቸዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

4 ለጨረታ ማስከበሪያ ለ ሀሸዋ፣  ጠጠር Ø2 3000 ብር፣ ለ ጥቁር ድንጋይ እና የፎርም ወርክ ጣውላ  3000 ብር ፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ቴንዲኖ፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው ሚስማር፣ Soft wire 1.5 mm ፣Mold Oil  ብር 4000፣ የተለያዩ መጠን ያለቸው ባህር ዛፍ ደግሞ ብር 5000 ስፒኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ማቅረብ አለባቸዉ

5 በመ/ቤቱ በኩል በመቐለ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚቀርብ ሲሆን ተጫራቾች የማስጫኛ ወጪ /cost loading / የሚሸፍን ይሆናል

6 ኢትዩ ቴሌኮም ጨረታዉ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 0344-413134

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo