መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፐሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2010 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የሕክምና መሣሪያ እቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፐሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2010 ዓ.ም በጀት ዓመትአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም፡-

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ
2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይትበአቅራቢነት የተመዘገበ
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ
4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ
5. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለመሐላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታዉ ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማከበሪያ ባንክጋራንት ወይም በባንክየተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የሕክምና መሣሪያ እቃዎች

ሎት1

100,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድይችላል፡፡
7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡
8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሐላ ማቅረብ የሚችል፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo