ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሳላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሰራተኞች ኣገልግሎት የሚውል የሴቶችና የወንዶች ደንብ ልብሶች፣ ጫማ ፣ ሸሚዞች በጨረታ ኣወዳድሮ ለማጓጓዝ ይፈልጋል።

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

1 የጨረታ ሰነድ 50.00 ብር በመክፈል እና ለጨረታ ማስከበሪያ 2% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

2 ጨረታው 19/04/2011ዓ/ም በ6:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 9:00 ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-419976/ 0914-729078 መደወል ይቻላል።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo