ፕሮጀክታችን መቐሌ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል የMetal work (RSH) ስራ ማሰራት ስለሚፈልግ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት 05/04/2011 ጀምሮ እሰከ 10/04/2011ዓ/ም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታው ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ10/04/2011 ዓ/ም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸውን ከ1-10 ተራ ቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል።

 ታጫራቶች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ፤

2 በብረት ስራ ህጋዊ ስራ ፍቃድ ያላቹ፤

3 የቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ፤

4 ቲን No የተመዘገቡበትን ሰርቲፊኬት ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ፤

5 የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 መግዛት ኣለበት፤

6 የጨረታው ማስከበሪያ ሲፒኦ 5000.00 ብር ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

7 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ከሌሉ የጨረታው ሰነድ የተሟላ ከሆነ ይከፈታል።

8 በጨረታው ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ተወዳዳሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል።

9 የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በኃላ መሆኑ በግልፅ መቀመጥ ኣለበት።

10 የጨረታው ሰነድ ኦርጂናል እና ኮፒ ለየብቻው በማሸግ ማቅረብ ኣለበት።

11 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 ኣድራሻ መቀሌ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል የነበረው ግቢ ውስጥ ቢሮ ቁጥር 02

ስ.ቁጥር 0344-400242 መደወል ይችላሉ።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo