መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጀነሬተር የሚያገለግሉ እቃዎች፣ የRO water Treatment spare part እቃዎች and maintenance service ስራ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር CHS/ACSH/06/2011

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2011 ዓ.ም በጀት ዓመትአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም

  1. የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነትየተመዘገበ
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ተመዝጋቢ የሆነ
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ
  5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሃላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታዉ አይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የጀነሬተር የሚያገለግሉ እቃዎች

ሎት-1

80,000.00 ብር

    

2

የRO water Treatment spare part እቃዎች and maintenance service ስራ ግዥ

ሎት 2

100,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድይችላል።

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞበሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo